• Register
Home

Daily Devotion.

  •  ሚስማር    

                       

    መጽሐፈ ምሳሌ 28:13  

    ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል። ሁልጊዜ የሚፈራ ሰው ምስጉን ነው፤ ልቡን የሚያጸና ግን በክፉ ላይ ይወድቃል።    

    meharyDaily Devotionals By Dr. Mehari Tadesse                                                  

  • የቤት ኪራይ የማትከፍል ደባል

             

    ወደ ገላትያ ሰዎች 6:1-5

    እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ እባክህ፥ አስበኝ፤ አምላክ ሆይ፥ ይህን አንድ ጊዜ ብቻ፥ እባክህ፥ አበርታኝ ብሎ እግዚአብሔርን ጠራ።

    mehary  Daily Devotionals By Dr. Mehari Tadesse                 
  •  ስማ ስንቅ ነው የመቤቴ

               

    መዝሙረ ዳዊት  19:14 
    አቤቱ፥ ረድኤቴ መድኃኒቴም፥ የአፌ ቃልና የልቤ አሳብ በፊትህ ያማረ ይሁን።

      2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:13 
    አመንሁ ስለዚህም ተናገርሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ያው አንዱ የእምነት መንፈስ ስላለን፥ እኛ ደግሞ እናምናለን ስለዚህም እንናገራለን፤ 

      Daily Devotionals By Dr. Mehari Tadesse                                      
Filter media by:
Dr. Asayehegn  Berhe
Sun, Jan 27, 2002
Hits: 559
Dr. Tesfa Workneh
Sat, Nov 08, 2008
Hits: 731
Tsina Yilma
Sun, Aug 07, 2011
Hits: 794
An exposition of Ephesians 3
Tsina Yilma
Sun, Jul 10, 2011
Hits: 971
True repentance is a turning first of all towards God. The reason for this is because He is the only God who is righteous and able to save. Secondly, it is a turning to serving God alone. We can't have more than one master to serve. We must let all the other masters such as money and self down and turn to serving God alone.
Tsina Yilma
Sun, Jul 03, 2011
Hits: 696
True worship not only requires a clean conscience but also a living faith. Therefore, as a believer, we need to maintain a clean conscience and a living faith all the time. For we have been saved and delivered to worship God.

Guest Online

88 Members
923 Guests

Isaiah 64:1-4

ሰማዮችን ቀድደህ ምነው ብትወርድ! ተራሮችም ምነው ቢናወጡ!

 እሳት ጭራሮውን እንደሚያቃጥል፥ እሳትም ውኃውን እንደሚያፈላ፥ ስምህ ለጠላቶችህ ይገለጥ ዘንድ፥ አሕዛብም በፊትህ ይንቀጠቀጡ ዘንድ። ያልተጠባበቅነውን የክብርህን ሥራ ባደረግህ  ጊዜ፥ ወረድህ ተራሮችም በፊትህ ተንቀጠቀጡ።  ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ለሚጠብቁህ ከምትሠራላቸው ከአንተ በቀር ሌላ አምላክን አልሰሙም በጆሮአቸውም አልተቀበሉም ዓይንም አላየችም።