• Register
Home

Daily Devotion.

  •  ሚስማር    

                       

    መጽሐፈ ምሳሌ 28:13  

    ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል። ሁልጊዜ የሚፈራ ሰው ምስጉን ነው፤ ልቡን የሚያጸና ግን በክፉ ላይ ይወድቃል።    

    meharyDaily Devotionals By Dr. Mehari Tadesse                                                  

  • የቤት ኪራይ የማትከፍል ደባል

             

    ወደ ገላትያ ሰዎች 6:1-5

    እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ እባክህ፥ አስበኝ፤ አምላክ ሆይ፥ ይህን አንድ ጊዜ ብቻ፥ እባክህ፥ አበርታኝ ብሎ እግዚአብሔርን ጠራ።

    mehary  Daily Devotionals By Dr. Mehari Tadesse                 
  •  ስማ ስንቅ ነው የመቤቴ

               

    መዝሙረ ዳዊት  19:14 
    አቤቱ፥ ረድኤቴ መድኃኒቴም፥ የአፌ ቃልና የልቤ አሳብ በፊትህ ያማረ ይሁን።

      2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4:13 
    አመንሁ ስለዚህም ተናገርሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ያው አንዱ የእምነት መንፈስ ስላለን፥ እኛ ደግሞ እናምናለን ስለዚህም እንናገራለን፤ 

      Daily Devotionals By Dr. Mehari Tadesse                                      
Filter media by:
Tsina Yilma
Sun, Jun 26, 2011
Hits: 524
The foundation that gives us confidence to approach God to worship him is the blood of Christ. The way to his presence is the way of the cross. And, we must keep in mind that we have a great high priest, Jesus Christ. Let us therefore approach God and worship him continually.
Tsina Yilma
Sun, Jun 19, 2011
Hits: 518
The first sign of Jesus' ministry was at a wedding feast where he turned water into wine. One of the last acts of his public ministry was the cleansing of the temple. In the same way, Jesus now beckons us to himself for a very close relationship in this age of grace. He will, however, come to judge those who took advantage of grace and used it to profit themselves ignoring God's overall purpose.
Tsina Yilma
Fri, Aug 12, 2011
Hits: 515
The two important things we all need are first, to be in Christ and then, to have faith that works through love.
Tsina Yilma
Sun, Sep 13, 2009
Hits: 1638
Scripture : Luke 8:4-15; Mark 4:3-20; Matthew 13:3-23 What is the condition of my spiritual life? ***Please refer to the PDF notes with questions to follow along with the sermon.***
Keas Berihun
Fri, Dec 30, 2005
Hits: 642
Dr. Mikal Baissa
Sun, Sep 03, 2006
Hits: 547

Guest Online

68 Members
913 Guests

Isaiah 64:1-4

ሰማዮችን ቀድደህ ምነው ብትወርድ! ተራሮችም ምነው ቢናወጡ!

 እሳት ጭራሮውን እንደሚያቃጥል፥ እሳትም ውኃውን እንደሚያፈላ፥ ስምህ ለጠላቶችህ ይገለጥ ዘንድ፥ አሕዛብም በፊትህ ይንቀጠቀጡ ዘንድ። ያልተጠባበቅነውን የክብርህን ሥራ ባደረግህ  ጊዜ፥ ወረድህ ተራሮችም በፊትህ ተንቀጠቀጡ።  ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ለሚጠብቁህ ከምትሠራላቸው ከአንተ በቀር ሌላ አምላክን አልሰሙም በጆሮአቸውም አልተቀበሉም ዓይንም አላየችም።